AddisAbaba

ዶናልድ ትራምፕ ቻይና 50 ትሪሊዮን ዶላር ካሳ እንድትከፍል ጠየቁ

ዶናልድ ትራምፕ ቻይና 50 ትሪሊዮን ዶላር ካሳ እንድትከፍል ጠየቁ

ዶናልድ ትራምፕ ቻይና 50 ትሪሊዮን ዶላር ካሳ እንድትከፍል ጠየቁ የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቻይና 50 ትሪሊዮን ዶላር ካሳ ልትከፍል ይገባል ብለዋል። የኮሮና ቫይረስ ከቻይና ውሀን ቤተ ሙከራ ውስጥ ማምለጡን የሚናገሩት ትራምፕ ቫይረሱ በአሜሪካ ላይ ላደረሰው ጉዳት ቻይና ካሳ እንድትከፍል ጠይቀዋል ሲል ዴይሊ ሜይል ዘግቧል። አሜሪካ በተደጋጋሚ የኮሮና ቫይረስ ከቻይና ቤተ ሙከራ አምልጧል በሚል ስትናገር የሚሰማ ሲሆን ቻይና ግን ይህን ክስ ውድቅ አድርጋለች። የኮረና ቫይረስ በዓለም ላይ ከስድስት ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ሲገድል አሜሪካ፣ ብራዚል እና ሕንድ ብዙ ዜጎቻቸውን በሞት ያጡ ሀገራት ናቸው።
Read More
ሽመልስ አብዲሳ ከብጹአን አባቶች ጋር ስምምነት ላይ ቢደርሱም አሁንም ችግሮች እንዳልተፈቱ ተገለጸ

ሽመልስ አብዲሳ ከብጹአን አባቶች ጋር ስምምነት ላይ ቢደርሱም አሁንም ችግሮች እንዳልተፈቱ ተገለጸ

የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ሽመልስ አብዲሳ ከሰሞኑ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን አባቶች ጋር በወቅታዊ የቤተክርስትያን ጉዳዮች ላይ ተወያይተው ችግሮችን ለመፍታት ቃል የገቡ ቢሆንም አሁንም ችግሮች እንዳልተፈቱ ተነግሯል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ያቋቋመችው የሕግ ኮሚቴ አባል የሆኑት የሕግ ባለሙያና ጠበቃ አያሌው ቢታኔ ለአዲስ ማለዳ እንደተናገሩት፣ ፕሬዝዳንቱ በቤተክርስያን ጉዳይ የታሰሩ ሰዎች እስከ ዛሬ ማክሰኞ ድረስ ይፈታሉ ብለው ቃል የገቡ ቢሆንም፣ ሽንገላ የሚመስል ነገር እየተከናወነ ነው ብለዋል፡፡ የኦሮሚያ ክልል መንግሥትና የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ሕግን የማስፈጸም ግዴታ እያለባቸው ያለባቸውን ኃላፊነት ባለመወጣታቸው ምክንያት አሁንም በርካታ የሕግ ጥሰቶችና የንብረት ውድመቶች እየደረሱ እንደሆነ ጠበቃው ተናግረዋል፡፡ ትናንት ሰኞ በፍርድ ቤት እግድ የተጣለባቸውና ከቤተክርስትያኗ ቀኖና ውጭ የተሾሙ ግለሰቦች በአሰላ የአቡነ…
Read More
ኢትዮጵያ ኢንተርኔት በሟቋረጧ ብቻ 146 ሚሊየን ዶላር ማጣቷ ተገለጸ

ኢትዮጵያ ኢንተርኔት በሟቋረጧ ብቻ 146 ሚሊየን ዶላር ማጣቷ ተገለጸ

ኢትዮጵያ በኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጥ ብቻ 146 ሚሊየን ዶላር ማጣቷ ተነገረ ቶፕ 10 ቪፒኤን የቴክኖሎጂ ኩባንያ እንዳስታወቀው፣ በትግራይ ክልል የነበረውን ጦርነት ተከትሎ ለአንድ አመት ሙሉ የኢንተርኔት አገልግሎት በመዘጋቱ ሃገሪቱ 146 ሚሊዮን ዶላር ማጣቷን አስታውቋል። አሁንም ቢሆንም በመላው ሀገሪቱ ኢንተርኔት በመቋረጡ ሚሊዮን ዶላሮችን እያጣች ትገኛለች ብሏል። ኢንተርኔት ከተዘጋ ዛሬ 28ኛ ቀኑን የያዙ ሲሆን መንግሥት እስካሁን ስለጉዳዩ ያለው ነገር የለም። መንግሥት የዘጋውን የኢንተርኔት አገልግሎት እንዲከፍት የተሉያዩ አካላት ግፊት በማድረግ ላይ ሲሆኑ የኢትዮጵያ ሚዲያ ምክር ቤት እና ኢሰመኮ ከሰሞኑ ኢንተርኔት እንዲለቀቅ ከጠየቁ ተቋማት መካከል ዋነኞቹ ናቸው። ኢትዮጵያ በዓለም ላይ የኢንተርኔት አገልግሎት እቀባ ከሚፈጽሙ ሀገራት መካከል አንዷ እንደሆነች ኔትብሎክስ ከዚህ በፊት ባወጣው ሪፖርት ገልጿል። ቲክቶክ፣ዩቲዩብ፣ቴሌግራም…
Read More
ኡጋንዳውያን የዓለም ፍጻሜ ደርሷል በሚል ወደ ኢትዮጵያ መፍለሳቸው ተገለጸ

ኡጋንዳውያን የዓለም ፍጻሜ ደርሷል በሚል ወደ ኢትዮጵያ መፍለሳቸው ተገለጸ

በመቶዎች የሚቆጠሩ የኡጋንዳ የሐይማኖት ኑፋቄ አባላት የምፅዓት ቀንን በመስጋት ወደ ኢትዮጵያ እየተሰደዱ ነው ተብሏል፡፡ የኑፋቄ መሪዎቹ የዓለም መጨረሻ እንደቀረበና ሞትም አካባቢያቸውን እንደሚመታ አሳምኗቸዋል። በኡጋንዳ ምስራቃዊ ክፍል ውስጥ የሚገኙ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከቀያቸው ወደ ኢትዮጵያ መሰደዳቸውን የኡጋንዳ ፖሊስ አስታወቋል። ፖሊስ ባደረገው ምርመራ የኑፋቄው አባላት ከአካባቢያቸው ይጀመራል ብለው ካመኑበት የዓለም ፍጻሜ ለማምለጥ ሸሽተዋል ብሏል። የኑፋቄው አባላት በቅርቡ አካባቢያቸው በሞት እንደሚመታ እና ሁሉም ሰዎች እንደሚሞቱ በመሪዎቹ እንደተነገራቸው ገልፀዋል። ንብረታቸውን ሸጠው ወደ ኢትዮጵያ መሰደዳቸው የተነገረው አነዚህ ኡጋንዳውያን ከዚያም ካሉበት በኡጋንዳ ከሚገኙ አንዳንድ ዘመዶቻቸው ጋር እየተነጋገሩ ነው። “የክርስቶስ ደቀ መዛሙርት ቤተክርስቲያን በሚባል የሃይማኖት ኑፋቄ ላይ በኡጋንዳ ምስራቃዊ ሴሬሬ ወረዳ በኦቡሉም መንደር ውስጥ የሚገኘውን የሃይማኖት ክፍል…
Read More
በኢትዮጵያ የኩላሊት እጥበት በሚያደርጉ ህሙማን ላይ 50 በመቶ የዋጋ ጭማሪ ተደረገ

በኢትዮጵያ የኩላሊት እጥበት በሚያደርጉ ህሙማን ላይ 50 በመቶ የዋጋ ጭማሪ ተደረገ

በኢትዮጵያ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ የመጣው የኩላሊት ህሙማን ቁጥር በርካቶችን ለችግር እየዳረገ እንደሚገኝ ተጠቁሟል ። የህሙማኑን አቅም እየፈተነ የሚገኘው አቅምን ያላገናዘበ የህክምና ወጪ የብዙዎችን ቤት እያንኳኳ ይገኛል ሲሉ የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሰለሞን አሰፋ ተናግረዋል። በአሁኑ ሰዓት በዳግማዊ ሚኒሊክ ፣ በዘውዲቱ እና በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታሎች 180 ህሙማን የነፃ ህክምና አገልግሎት እየተጠቀሙ ቢሆን ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ህሙማን ዕድሉን ባለማግኘታቸው ችግር ላይ መውደቃቸውን አቶ ሰለሞን ጠቁመዋል። እነዚህ ህሙማን ከእዚህ ቀደም በግል የህክምና ተቋማት ለአንድ ጊዜ የኩላሊት እጥበት ይጠየቁ ከነበረው ክፍያ እስከ 50 ከመቶ ጭማሪ እንደተደረገባቸው ስራ አስኪያጁ ያነሱ ሲሆን በግል የህክምና ተቋማት ለአንድ ጊዜ እጥበት ይጠይቅ…
Read More
ኢትዮጵያ 500 ሺህ ሴቶችን ወደ ሳውዲ አረቢያ ልትልክ መሆኗን ገለጸች

ኢትዮጵያ 500 ሺህ ሴቶችን ወደ ሳውዲ አረቢያ ልትልክ መሆኗን ገለጸች

ኢትዮጵያ 500 ሺሕ ሴቶችን ወደ አረብ አገር ልትልክ ነው በኢትዮጵያ በተያዘው ዓመት 500 ሺሕ ሴቶችን ወደ አረብ አገራት በተለይም ወደ ሳውዲ አረቢያ ለሥራ ለመላክ በመንግሥት እቅድ መያዙ ተገለጸ፡፡ ይህን ተከትሎም በአማራ ክልል ኹሉም ዞኖች ሰሞኑን ወደ አረብ አገር ሄደው መስራት ለሚፈልጉ ወጣት ሴቶች ስልጠና ሊሰጥ መሆኑን ኢትዮ ነጋሪ ሰምታለች፡፡ ለአብነትም በምስራቅ ጎጃም ዞን ሦስት የስልጠና ማዕከላት የተዘጋጁ ሲሆን፣ በሞጣ፣ ደብረ ማርቆስ እና ደጀን ከተሞች ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በላይ ለሆኑ ሴቶች የቤት አያያዝና ሌሎች አስፈላጊ የሥራ ስልጠናዎች እንደሚሰጡኢትዮ ነጋሪ ከዞኑ መረጃ አግኝታለች፡፡ ስልጠናው ለ20 ቀን በመንግሥት በነጻ የሚሰጥ መሆኑን የተገለጸ ሲሆን፤ ከስልጠናው በኋላ ፈቃደኛ የሆኑ ሴቶች ወደ ሳውዲ አረቢያ የሚያቀኑበት የዚህ…
Read More
ተባባሪ መምህር

ተባባሪ መምህር

el_home_of_kids_academy education teaching assistant_teacher Addis Ababaበማንኛውም መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላትየስራ ተግባራት እና ኃላፊነቶች፡- ለመልሶ ማስተማሪያ ወይም የመማር ሂደቱን ለማጠናከር ከትንንሽ የተማሪዎች ቡድን ጋር መስራት። የመማር ሂደቱን ለማሻሻል ከትንሽ የተማሪዎች ቡድን ጋር መስራት። ተማሪዎች እንዲያስተካክሉ፣ እንዲማሩ እና እንዲግባቡ፣ ሊኖሩ ስለሚችሉ የስነምግባር ጉዳዮች ለአስተማሪዎች ሪፖርት ያደርጋሉ።Quanitity Required: 1Minimum Years Of Experience: #0_yearsMaximum Years Of Experience: #1_yearsDeadline: October 6, 2022How To Apply: ሲቪ እና የትምህርት ማስረጃችሁን ኦርጅናልና ኮፒውን በመያዝ በአብነት አደባባይ፣ ዳርማር ጣቢያ አጠገብ በሚገኘው ኢ ኤል ሆም ኦፍ ኪድስ አካዳሚ በአካል በመቅረብ ማመልከት ወይም በኢሜል፡ amarechwolde2@gmail.com መላክ ትችላላችሁ።ማሳሰቢያ፡ ልምድ ያላቸው አመልካቾች ይበረታታሉ
Read More
አርት መምህር

አርት መምህር

el_home_of_kids_academy education teaching art_teacher Addis Ababaየባለሙያ ማረጋገጫ በአርትየስራ ተግባራት እና ኃላፊነቶች፡- በተማሪዎች የመማር ዓላማ መሰረት በሥነ ጥበብ እና በሥነ ጥበብ ታሪክ ላይ ትምህርቶችን ማቀድ። ተማሪዎች እንዲጠቀሙባቸው በክፍል ውስጥ የጥበብ ቁሳቁሶችን እና የጥበብ መሳሪያዎችን ማዘጋጀት::Quanitity Required: 1Minimum Years Of Experience: #0_yearsMaximum Years Of Experience: #1_yearsDeadline: October 6, 2022How To Apply: ሲቪ እና የትምህርት ማስረጃችሁን ኦርጅናልና ኮፒውን በመያዝ በአብነት አደባባይ፣ ዳርማር ጣቢያ አጠገብ በሚገኘው ኢ ኤል ሆም ኦፍ ኪድስ አካዳሚ በአካል በመቅረብ ማመልከት ወይም በኢሜል፡ amarechwolde2@gmail.com መላክ ትችላላችሁ።ማሳሰቢያ፡ ልምድ ያላቸው አመልካቾች ይበረታታሉ
Read More
የእንግሊዘኛ መምህር

የእንግሊዘኛ መምህር

el_home_of_kids_academy education teaching english_teacher Addis Ababaበእንግሊዝኛ የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ/ች ከአግባብ ያለው የሥራ ልምድ ጋርየስራ ተግባራት፡ የትምህርት ዕቅዶችን እና ቁሳቁሶችን ያዘጋጃሉ የተማሪውን ሂደት ይቆጣጠራሉ አስፈላጊ በሚሆንበት ጊዜ በተናጥል ያግዛሉ እና እውቀታቸውን እና አፈፃፀማቸውን በምድብ፣ በፈተና ይገመግማሉQuanitity Required: 1Minimum Years Of Experience: #0_yearsMaximum Years Of Experience: #1_yearsDeadline: October 6, 2022How To Apply: ሲቪ እና የትምህርት ማስረጃችሁን ኦርጅናልና ኮፒውን በመያዝ በአብነት አደባባይ፣ ዳርማር ጣቢያ አጠገብ በሚገኘው ኢ ኤል ሆም ኦፍ ኪድስ አካዳሚ በአካል በመቅረብ ማመልከት ወይም በኢሜል፡ amarechwolde2@gmail.com መላክ ትችላላችሁ።ማሳሰቢያ፡ ልምድ ያላቸው አመልካቾች ይበረታታሉ
Read More
ጸሐፊ

ጸሐፊ

el_home_of_kids_academy business secretarial_admin_and_clerical secretary Addis Ababaየቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና/ደረጃ IV/ እና ከዚያ በላይ በሴክሬታሪያል ሳይንስ፣ በአይቲ ወይም በተዛማጅ የትምህርት መስክየስራ ተግባራት እና ኃላፊነቶች፡- እንደ አስፈላጊነቱ ለርእ ሰመምህር ወይም ለሌላ ከፍተኛ ደረጃ አስተዳዳሪ አስተዳደራዊ ድጋፍ ይሰጣሉ። እንደ አስፈላጊነቱ መዝገቦችን ለማዘመን የኮምፒዩተር ዳታቤዝ ወይም የፋይል ስርዓት ይጠቀማሉ። ወደ ትምህርት ቤቱ ጎብኝዎችን ይቀበላሉ እና እንደ አስፈላጊነቱ በህንፃው ዙሪያ አቅጣጫዎችን ይሰጣሉ።Quanitity Required: 1Minimum Years Of Experience: #0_yearsMaximum Years Of Experience: #1_yearsDeadline: October 6, 2022How To Apply: ሲቪ እና የትምህርት ማስረጃችሁን ኦርጅናልና ኮፒውን በመያዝ በአብነት አደባባይ፣ ዳርማር ጣቢያ አጠገብ በሚገኘው ኢ ኤል ሆም ኦፍ ኪድስ አካዳሚ በአካል በመቅረብ ማመልከት ወይም በኢሜል፡ amarechwolde2@gmail.com መላክ ትችላላችሁ።ማሳሰቢያ፡ ልምድ…
Read More