የቴዲ አፍሮ አዲስ አልበም “ኢቶሪካ” ከወዲሁ አነጋጋሪነቱ ቀጥሏል
ከስምንት ዓመት ቆይታ በኋላ አምስተኛ አልበሙን እንደሚለቅ ያሳወቀው ድምጻዊ ቴድሮስ ካሳሁን ወይም ቴዲ አፍሮ በሀገር አቀፍ ደረጃ ትኩረት ስቧል።
የፊታችን ሐሙስ ሚሚያዝያ 8፣2018 "ኢቶሪካ" የተሰኘውን የሙዚቃ አልበም ለአድማጮች እንደሚያደርስ ካሳወቀ በኋላ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ዋነኛው መነጋገሪያ ሆኗል።
ድምጻዊው ስለ አዲሱ አልበሙ ሊሰጠው ያሰበው ጋዜጣዊ መግለጫ በመንግስት ተጽዕኖ ምክንያት ማካሄድ እንዳልቻለም ተገልጿል።
ይህን ተከትሎም ብዙዎች ለድምጻ...