ኢትዮጵያ ለ15 ሀገራት ዜጎች የመዳረሻ ቪዛ እንደማትሰጥ አስታወቀች
የኢትዮጵያ ዜግነት እና ኢምግሬሽን እንዳስታወቀው ከ15 ሀገራት ዜግነት ያላቸው መንገደኞች የመዳረሻ ቪዛ እንደማያገኙ ገልጿል።
ከኤርትራ፣ ሶማሊያ፣ ሱዳን፣ ግብፅ፣ ሊቢያ፣ ናይጄሪያ፣ ሰሜን ኮሪያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሶሪያ፣ አፍጋኒስታን፣ ኩባ፣ ዲሞክራቲክ ኮንጎ ፣ የመን እና የኢራን ዜጎች የመዳረሻ ቪዛ ወይም ቪዛ ኦን አራይቫል የማይሰጣቸው ሀገራት ናቸው።
የኬንያ እና ጅቡቲ ዜጎች ግን ያለ ቪዛ ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ ተፈቅዶላቸዋል ተብሏል።
የኢሚግሬሽንና ዜግነ...