ስምረት ፓርቲ በትግራይ “አዲስ ሕዝባዊ የፖለቲካ ትግል” እንዲጀመር አሳሰበ
የትግራይ ዲሞክራሲያዊ ስምረት (ስምረት)፣ በትግራይ ፖለቲካ ዙሪያ ባወጣው መግለጫ ህወሀት በሀይል ስልጣን መቆጣጠሩን አስታውቋል።
በትግራይ ክልል ስልጣን በሀይል የተቆጣጠረው ሀይል ክልሉን ወደ ከፋ የጦርነት ድባብና “ሰው አልባ” መዋቅር እየመራው መሆኑንም አስታውቋል።
ፓርቲው የድርጅቱ ምክር ቤት ከግንቦት 29 እስከ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ያካሄደውን ሁለተኛ መደበኛ ስብሰባ ማጠናቀቁን ተከትሎ በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ፣ በትግራይ ክልል እየተባባሰ መጥቷል ያ...