ኢትዮጵያ ከማልዴቪስ ጋር የአቪዬሽን ስምምነት ተፈራረመች
ኢትዮጵያና ማልዲቭስ የሁለትዮሽ የአየር አገልግሎት ስምምነት ተፈራርመዋል።
በኢትዮጵያ እና በማልዲቭስ ሲቪል አቪዬሽን ቦርድ መካከል ከሀምሌ 12-14 2018 በአዲስ አበባ ተካሂዷል።
ውይይቱን ተከትሎም የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮሐንስ አበራ እና የማልዲቭስ ሪፐብሊክ የቱሪዝምና ሲቪል አቪዬሽን ሚኒስትር መሀመድ አሚን የሁለትዮሽ አቪዬሽን ስምምነቱን ተፈራርመዋል።
በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ከኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ...