የሮቦቲክ ሰርጀሪ ህክምና መስጠት የሚያስችል ማሰልጠኛ በአዲስ አበባ ተከፈተ
ማሰልጠኛ ማዕከሉ የተከፈተው በቻይና እና አፍሪካ የህክምና አጋርነት አማካኝነት ሲሆን ዘመናዊ የሮቦቲክስ ሰርጀሪ ህክምናን በኢትዮጵያ እና ወደ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ለማስፋፋት ያለመእንደሆነ ተገልጿል።በቻይና እና አፍሪካ ትብብር ለአህጉሪቱ የጤና ዘርፍ ማዘመኛ የሚሆን አዲስ የህክምና አጋርነት ፕሮግራም በአዲስ አበባ ሲልከ ሮድ ጄነራል ሆስፒታል ተመርቋል። ሲልክሮድ ሆስፒታል በቻይናዊያን ከአምስት ዓመት በፊት የተቋቋመ ዘመናዊ ሆስፒታል ነው።
በዕለቱ የሮቦቲክስ ሰ...