ሰባት የክሪፕቶከረንሲ ድርጅቶች መተግበሪያ በኢትዮጵያ እንዳይሰሩ ታገዱ

ሰባት የክሪፕቶከረንሲ ድርጅቶች መተግበሪያ በኢትዮጵያ እንዳይሰሩ ታገዱ

መንግሥት፣ ለሕገወጥ የገንዘብ ዝውውር ሽፋን ይሠጡ የነበሩ ሰባት የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎችን ሙሉ በሙሉ ማገዱን አስታውቋል። ለሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ ነበሩ የተባሉ 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች ሙሉ በሙሉ መታገዳቸውን የመንግስት ኮሙንኬሽን ሚንስትር እናታለም መለሰ ተናግረዋል። ስማቸው ያልተጠቀሱት እና የታገዱት እነዚህን መተግበሪያዎች በመጠቅም ዜጎች ገንዘባቸውን እንዲበሉ፣ ህገወጥ የገንዘብ ዝውውር እንዲደረግ ሲያደርጉ እንደነበር ተገል...

መዝናኛ

ሰባት የክሪፕቶከረንሲ ድርጅቶች መተግበሪያ በኢትዮጵያ እንዳይሰሩ ታገዱ

ሰባት የክሪፕቶከረንሲ ድርጅቶች መተግበሪያ በኢትዮጵያ እንዳይሰሩ ታገዱ

መንግሥት፣ ለሕገወጥ የገንዘብ ዝውውር ሽፋን ይሠጡ የነበሩ ሰባት የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎችን ሙሉ በሙሉ ማገዱን አስታውቋል። ለሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ ነበሩ የተባሉ 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች ሙሉ በሙሉ መታገዳቸውን የመንግስት ኮሙንኬሽን ሚንስትር እናታለም መለሰ ተናግረዋል። ስማቸው ያልተጠቀሱት እና የታገዱት እነዚህን መተግበሪያዎች በመጠቅም ዜጎች ገንዘባ...

ስራና ጨረታ

ስፖርት