565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ ወደ ዩንቨርስቲ አላስገቡም ተባለ

565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ ወደ ዩንቨርስቲ አላስገቡም ተባለ

በዘንድሮው ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ካስፈተኑ ትምህርት ቤቶች ውስጥ 565 ያህሉ አንድም ተማሪ አለማሳለፋቸው ተገልጻል። ዘንድሮ በ2018 ብሔራዊ ፈተና የተመዘገበው ተማሪ ቁጥር 563,960 ሲሆን  550,210 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል። ከተፈተኑት ውስጥም 12 በመቶ ወይም 70 ሺህ 544 ተማሪዎች ብቻ ወደ ዩንቨርስቲ የሚያስገባቸውን ውጤት አስመዝግበዋል ተብሏል። ከተፈጥሮ ሳይንስ 16.6 በመቶ እንዲሁም ከማህበራዊ ሳንይስ 8.3 በመቶ ያህሉ ...

መዝናኛ

565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ ወደ ዩንቨርስቲ አላስገቡም ተባለ

565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ ወደ ዩንቨርስቲ አላስገቡም ተባለ

በዘንድሮው ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ካስፈተኑ ትምህርት ቤቶች ውስጥ 565 ያህሉ አንድም ተማሪ አለማሳለፋቸው ተገልጻል። ዘንድሮ በ2018 ብሔራዊ ፈተና የተመዘገበው ተማሪ ቁጥር 563,960 ሲሆን  550,210 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል። ከተፈተኑት ውስጥም 12 በመቶ ወይም 70 ሺህ 544 ተማሪዎች ብቻ ወደ ዩንቨርስቲ የሚያስገባቸውን ውጤት አስመዝግበዋል ተብሏል። ...

ስራና ጨረታ

ስፖርት