የስፖርታዊ ውርርድ ቤቶች ዳግም ስራ ሊጀምሩ ነው ተባለ
በግብር ስወራ እና ሌሌች ወንጀሎች ምክንያት ታግደው የነበሩት የስፖርት ውርርድ ቤቶች ዳግም ስራ ሊጀምሩ እንደሆነ ተገልጿል።
ካፒታል ጋዜጣ እንደዘገበው ከሆነ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ጥብቅ የቁጥጥር ማዕቀፍ እና ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የስፖርት ውርርድ እና ዲጂታል ሎተሪ አገልግሎቶችን በአዲስ መልክ ለማስጀመር አጠቃላይ ዝግጅቶችን እያደረገ ነው።
የኢትዮጵያ መንግሥት በስፖርት ውርርድ እና በዲጂታል ሎተሪ ኢንዱስትሪ ላይ ባደረገው የኦዲት ግኝት፣ ኦፕሬተሮ...