ኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎችን ወደ ባርባዶስ መላክ ጀመረች

ኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎችን ወደ ባርባዶስ መላክ ጀመረች

ኢትዮጵያ 12 የጤና ባለሙያዎችን በመንግሥት ለመንግሥት ስምምነት ወደ ባርባዶስ መላኳን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ሳህረላ አብዱላሂ ተናግረዋል። ባለሙያዎቹ በባርባዶስ በሕጋዊ መንገድ የሁለት ዓመት ኮንትራት የተፈራረሙ ሲሆን ለዚሁ ተግባር ከሀገሪቱ መንግሥት ጋር የሥራ ሁኔታ እና የክፍያ ስምምነት መደረጉን ሚኒስትር ዴኤታዋ አንስተዋል። በተጨማሪም "የጤና ባለሙያዎችን በሕጋዊ እና በተደራጀ መንገድ ወደ ውጭ ሀገራት መላክ የሥራ ዕድል ይፈጥራል፤ የባለሙያ ፍልሰትንም በስ...

መዝናኛ

ኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎችን ወደ ባርባዶስ መላክ ጀመረች

ኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎችን ወደ ባርባዶስ መላክ ጀመረች

ኢትዮጵያ 12 የጤና ባለሙያዎችን በመንግሥት ለመንግሥት ስምምነት ወደ ባርባዶስ መላኳን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ሳህረላ አብዱላሂ ተናግረዋል። ባለሙያዎቹ በባርባዶስ በሕጋዊ መንገድ የሁለት ዓመት ኮንትራት የተፈራረሙ ሲሆን ለዚሁ ተግባር ከሀገሪቱ መንግሥት ጋር የሥራ ሁኔታ እና የክፍያ ስምምነት መደረጉን ሚኒስትር ዴኤታዋ አንስተዋል። በተጨማሪም "የጤና ባለሙያዎችን በሕጋዊ እና በተደራጀ ...

ስራና ጨረታ

ስፖርት