በኢትዮጵያ ቻይንኛ ቋንቋን ለሀይስኩል ተማሪዎች መስጠት ሊጀመር ነው
ከቻይና መንግስት ጋር ባለው ግንኙነት መሰረት መስከረም ላይ በሚጀምረው የ2019 ትምህርት ዘመን በፌዴራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ውስጥ የቻይንኛ ቋንቋ እንዲሰጥ ለማድረግ ዝግጅቶች እየተጠናቀቁ መሆኑን የትምህርት ሚንስቴር ገልጿል።
በእነዚህ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ቻይንኛን የሚያስተምሩ መምህራን ወደ ኢትዮጵያ ይመጣሉም ተብላል።
በትምህርት ሚኒስቴር አጠቃላይ የትምህርት ዘርፍ የትምህርት ፕሮግራሞችና ጥራት ማሻሻል መሪ አስራአስፈፃሚ ዶ/ር ዮሀንስ ወጋ...