የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ ኤርፖርትን ለመገንባት ከስምንት በላይ ሀገራት እየተፎካከሩ ነው ተባለ

የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ ኤርፖርትን ለመገንባት ከስምንት በላይ ሀገራት እየተፎካከሩ ነው ተባለ

ኢትዮጵያ የቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት መንገደኞችን ከማስተናገድ አንጻር እቅሙ ተዳክሟል በሚል ምክንያት በ12 ቢሊዮን ዶላር አዲስ ኤርፖርት ለመገንባት ማቀዷ ይታወሳል። ይህን ተከትሎም ቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት በ12 ቢሊዮን ዶላር ለመገንባት የዲዛይን ስራው ተጠናቆ የተቋራጭ ድርጅቶች መረጣ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በዚህ ኤርፖርት ግንባታ የመሳተፍ ፍላጎት ያላቸው ዓለም አቀፍ ተቋራጮች እንዲወዳደሩ ዓለም አቀፍ የመጀመሪያ ዙሪ ማስታወቂያ መውጣቱን ተከትሎ የአሜ...

መዝናኛ

የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ ኤርፖርትን ለመገንባት ከስምንት በላይ ሀገራት እየተፎካከሩ ነው ተባለ

የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ ኤርፖርትን ለመገንባት ከስምንት በላይ ሀገራት እየተፎካከሩ ነው ተባለ

ኢትዮጵያ የቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት መንገደኞችን ከማስተናገድ አንጻር እቅሙ ተዳክሟል በሚል ምክንያት በ12 ቢሊዮን ዶላር አዲስ ኤርፖርት ለመገንባት ማቀዷ ይታወሳል። ይህን ተከትሎም ቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት በ12 ቢሊዮን ዶላር ለመገንባት የዲዛይን ስራው ተጠናቆ የተቋራጭ ድርጅቶች መረጣ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በዚህ ኤርፖርት ግንባታ የመሳተፍ ፍላጎት ያላቸው ዓለም አቀፍ ተቋራ...

ስራና ጨረታ

ስፖርት