ሄኒከን ቢራ ፋብሪካ ከግል ድርጅቶች ቁጥር አንድ ግብር ከፋይ ኩባንያ ተባለ
ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት ውስጥ 1.5 ትሪሊዮን ብር ከግብር የሰበሰበች ሲሆን ከግል ድርጅቶች ሄኒከን ቢራ ቁጥር አንድ ግብር ከፋይ ተቋም ሆኗል።
ከአራት በላይ የቢራ ብራንዶችን ለኢትዮጵያ ገበያ በማምረት ላይ ያለው የጀርመኑ ሄኒከን ኩባንያ 26 ቢሊዮን ብር እንደከፈለ ተገልጿል። ሄኒከን እንደሀገር ከፍተኛ ግብር ከሚከፍሉ ተቋማት መካከል በአራተ ደረጃ ላይ ስሙ ተጠቅሷል።
በዚህ በጀት ዓመት ለመንግስት 10 ከፍተኛ ግብር ከፋይ ድርጅቶች መካከል...