ኢትዮጵያ የካንሰር መድሀኒቶችን በሀገር ውስጥ ለማምረት በዝግጅት ላይ ናት ተባለ
ኢትዮጵያ ለካንሰር ህመምተኞችን ለማከም የሚውሉ መድኃኒቶችን ሙሉ በሙሉ ከውጪ በማስገባት ላይ ትገኛለች።
ይሁንና እነዚህን መድኃኒቶች በሀገር ውስጥ ለማምረት የአዋጭነት ጥናት በማድረግ ላይ መሆኑ ተገልጿል።
ባለሀብቶች በተለያዩ ዘርፎች የካንሰር መድኃኒቶችን በሀገር ውስጥ እንዲያመርቱ የሚያስችል ፕሮጀክት በቂልንጦ ፋርማሲዩቲካል ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ውስጥ ገብተው በፕሮጀክት ደረጃ ይዘው ስራ መጀመራቸው ተገልጿል።
በቅርብ...