በ947 ምርጫ ጣቢያዎች ከጠዋቱ 12 ሰዓት በፊት ድምጽ መሰጠት መጀመሩ ተገለጸ
የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኅብረት እንደገለጸው ምልከታ ካደረገባቸው 2 ሺህ 258 ምርጫ ጣቢያዎች ውስጥ በ947 ወይም 42 በመቶዎቹ ላይ ከንጋቱ 12 ሰዓት በፊት ድምጽ መሰጠት መጀመሩን ማረጋገጡን ገልጿል፡፡
ድርጅቱ ዛሬ ግንቦት 24፣ 2018 በመካሄድ ላይ ባለው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫን አስመልክቶ ምልከታ ባደረገባቸው የምርጫ ጣቢያዎች የተስተዋሉ ክስተቶችን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡
የኅብረቱ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ሳህለሥላሴ አበበ በመግለ...