ዶክተር ሚዛኔ አባተ የኢሰመኮ ምክትል ኮሚሽነር ሆነው ተሾሙ

ዶክተር ሚዛኔ አባተ የኢሰመኮ ምክትል ኮሚሽነር ሆነው ተሾሙ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተጓደሉ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽነር የኃላፊነት ቦታዎች ላይ የቀረቡ አራት ዕጩዎችን ሹመት አጽድቋል። ዶ/ር ሚዛኔ አንጋፋ የሰብአዊ መብቶች ምሁር እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሰብአዊ መብቶች ሕግ ረዳት ፕሮፌሰር ሲሆኑ፤ በሰብአዊ መብቶች ክትትል፣ በተቋማዊ ሪፎርም እና በሕግ ትምህርት ረገድ ሰፊ ልምድ አላቸው። በኢሰመኮ ውስጥ በተለያዩ ከፍተኛ የአመራር ኃላፊነቶች ያገለገሉ ሲሆን፣ በቅርቡም የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር &...

መዝናኛ

ዶክተር ሚዛኔ አባተ የኢሰመኮ ምክትል ኮሚሽነር ሆነው ተሾሙ

ዶክተር ሚዛኔ አባተ የኢሰመኮ ምክትል ኮሚሽነር ሆነው ተሾሙ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተጓደሉ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽነር የኃላፊነት ቦታዎች ላይ የቀረቡ አራት ዕጩዎችን ሹመት አጽድቋል። ዶ/ር ሚዛኔ አንጋፋ የሰብአዊ መብቶች ምሁር እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሰብአዊ መብቶች ሕግ ረዳት ፕሮፌሰር ሲሆኑ፤ በሰብአዊ መብቶች ክትትል፣ በተቋማዊ ሪፎርም እና በሕግ ትምህርት ረገድ ሰፊ ልምድ አላቸው። በኢሰመኮ ውስጥ በተለያዩ ከፍተኛ የ...

ስራና ጨረታ

ስፖርት