የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አለም አቀፍ ሹመት አገኙ

የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አለም አቀፍ ሹመት አገኙ

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት እና አንጋፋ ዲፕሎማት የሆኑት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት  አዲስ ሹመት ማግኘታቸው ተገልጿል፡፡ ሹመቱን የተመድ ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዥ እንደሰጡ ቢሮው በጉዳዩ ዙሪያ ባወጣው መግለጫ ላይ ጠቅሷል። ፕሬዝደንቷ የተመደቡት በምእራብ አፍሪካና ሳህል ቢሮ ውስጥ ገለልተኛ ስትራቴጂያዊ ግምገማ እንዲያደርጉ ሲሆን፣ ዋና ተግባራቸውም ተቋሙ ለአካባቢው ቀውሶች በሚሰጠው ዘገምተኛ ምላሽ ሳቢያ የሚነሱበትን ...

መዝናኛ

የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አለም አቀፍ ሹመት አገኙ

የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አለም አቀፍ ሹመት አገኙ

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት እና አንጋፋ ዲፕሎማት የሆኑት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት  አዲስ ሹመት ማግኘታቸው ተገልጿል፡፡ ሹመቱን የተመድ ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዥ እንደሰጡ ቢሮው በጉዳዩ ዙሪያ ባወጣው መግለጫ ላይ ጠቅሷል። ፕሬዝደንቷ የተመደቡት በምእራብ አፍሪካና ሳህል ቢሮ ውስጥ ገለልተኛ ስትራቴጂያዊ ግምገማ እንዲያደርጉ ሲሆን፣ ዋና ተግ...

ስራና ጨረታ

ስፖርት