ከ300 በላይ የአውሮፓ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መሰማራታቸው ተገለጸ
የኢትዮጵያ- የአውሮፓ ህብረት የቢዝነስ ፎረም በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ሲሆን ነገ ፍጻሜውን ያገኛል ተብሏል።
የኢትዮጵያን እና አውሮፓን ንግድ እና ኢንቨስትመንት ለማሳደግ ታስቦ የተዘጋጀው ይህ ጉባኤ መሪዎች፣ የንግድ አማካሪዎች፣ የኩባንያ ባለቤቶች እና ሌሎችም ተገኝተውበታል፡፡
በጉባኤው ላይ የተገኙት የአውሮፓ ህብረት የአለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽር ጆሴፍ ሲኬላ እንዳሉት 300 የሚጠጉ የአውሮፓ ሀገራት ኩባንያዎች በተለያዩ ዘርፎች በአሁኑ ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ ...