ባለፉት 10 ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ 8.7 ቢሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱ ተገለጸ

ባለፉት 10 ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ 8.7 ቢሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱ ተገለጸ

በተያዘው የ2018 በጀት ዓመት በ10 ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ  8.71 ቢሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስቴር አስታውቋል። በ2018 በጀት ዓመት የ10 ወራት የወጪ ንግድ አፈጻጸም ከታቀደው ግብ በላይ ውጤት መመዝገቡን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ ገልጸዋል። ሚኒስትሩ እንደገለጹት በበጀት ዓመቱ 10 ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ 7.25 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ለማግኘት ታቅዶ፣ 8.71 ቢሊዮን ዶላር መገኘቱን አስታውቀዋል። ...

መዝናኛ

ባለፉት 10 ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ 8.7 ቢሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱ ተገለጸ

ባለፉት 10 ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ 8.7 ቢሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱ ተገለጸ

በተያዘው የ2018 በጀት ዓመት በ10 ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ  8.71 ቢሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስቴር አስታውቋል። በ2018 በጀት ዓመት የ10 ወራት የወጪ ንግድ አፈጻጸም ከታቀደው ግብ በላይ ውጤት መመዝገቡን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ ገልጸዋል። ሚኒስትሩ እንደገለጹት በበጀት ዓመቱ 10 ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ 7.25 ቢሊዮ...

ስራና ጨረታ

ስፖርት