በደቡብ አፍሪካ ሰባት ኢትዮጵያዊያን መገደላቸው ተገለጸ

በደቡብ አፍሪካ ሰባት ኢትዮጵያዊያን መገደላቸው ተገለጸ

‎በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሀገሪቱ ባጋጠመው ቀውስ ምክንያት መጎዳታቸውን ተናግረዋል። ከዚህ ቀደም በደርባን አከባቢ' ማርች ቱ ማርች ' በተባለ ስደተኛ ጠል አማጺ ቡድን ተደጋጋሚ ጥቃቶች በአጠቃላይ ስደተኞች ላይ ይፈፀሙ እንደነበር ነዋሪዎቹ ገልጸዋል። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ግን በጁሀንስበርግ አካባቢ በኢትዮጵያውያን ላይ ያነጣጠረ ተደጋጋሚ ጥቃት እየተፈፀመ መሆኑን ተናግረዋል።‎‎ካሳለፍነው መጋቢት ወር አጋማሽ ጀምሮ በተከታታይ ቀናት 2 ለረጅም ዓመ...

መዝናኛ

በደቡብ አፍሪካ ሰባት ኢትዮጵያዊያን መገደላቸው ተገለጸ

በደቡብ አፍሪካ ሰባት ኢትዮጵያዊያን መገደላቸው ተገለጸ

‎በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሀገሪቱ ባጋጠመው ቀውስ ምክንያት መጎዳታቸውን ተናግረዋል። ከዚህ ቀደም በደርባን አከባቢ' ማርች ቱ ማርች ' በተባለ ስደተኛ ጠል አማጺ ቡድን ተደጋጋሚ ጥቃቶች በአጠቃላይ ስደተኞች ላይ ይፈፀሙ እንደነበር ነዋሪዎቹ ገልጸዋል። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ግን በጁሀንስበርግ አካባቢ በኢትዮጵያውያን ላይ ያነጣጠረ ተደጋጋሚ ጥቃት እየተፈፀመ መሆኑን ተናግ...

ስራና ጨረታ

ስፖርት