Healthcare

ኢትዮጵያ የካንሰር መድሀኒቶችን በሀገር ውስጥ ለማምረት በዝግጅት ላይ ናት ተባለ

ኢትዮጵያ የካንሰር መድሀኒቶችን በሀገር ውስጥ ለማምረት በዝግጅት ላይ ናት ተባለ

ኢትዮጵያ ለካንሰር ህመምተኞችን ለማከም የሚውሉ መድኃኒቶችን ሙሉ በሙሉ ከውጪ በማስገባት ላይ ትገኛለች። ይሁንና እነዚህን መድኃኒቶች በሀገር ውስጥ ለማምረት የአዋጭነት ጥናት በማድረግ ላይ መሆኑ ተገልጿል። ባለሀብቶች በተለያዩ ዘርፎች የካንሰር መድኃኒቶችን በሀገር ውስጥ እንዲያመርቱ የሚያስችል ፕሮጀክት በቂልንጦ ፋርማሲዩቲካል ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ውስጥ ገብተው በፕሮጀክት ደረጃ ይዘው  ስራ መጀመራቸው ተገልጿል። በቅርብ ጊዜ  እነዚህን ፕሮጀክቶች በመደገፍ  የፕሮጀክት ጊዜያቸውን አጠናቀው  ወደ ምርት እንዲገቡ የአርማሆር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት ድጋፍ እንደሚያደርግ  በአርማሆር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት  የፋርማሲዩቲካል ኢንዱስትሪ ልማት  ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር መሳይ ወ/ማርያም ተናግረዋል። መድኃኒቶች በሀገር ውስጥ መመረት ከመጀመሩ በፊት በሀገር ውስጥ ቢመረቱ ነው ወይስ ከውጪ ቢገቡ የተሻለ የሚሆነው የሚለውን ጥናት ያማከለ እንደሚሆንም ተመራማሪው አክለዋል። ይሁንና በሀገር ውስጥ መመረት ሲጀምሩ  ከውጪ  የሚገቡትን…
Read More
ኢትዮጵያ የማርበርግ ወረርሽኝን መቆጣጠሯን አስታወቀች

ኢትዮጵያ የማርበርግ ወረርሽኝን መቆጣጠሯን አስታወቀች

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተከስቶ የነበረው የማርበርግ ቫይረስ (Marburg Viral Disease) ወረርሽኝ ሙሉ በሙሉ መቆጣጠር መቻሉን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ሚኒስቴሩ ከኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመሆን ፣ ወረርሽኙ ለመጀመሪያ ጊዜ መከሰቱ በይፋ ከተነገረበት ከሕዳር 5 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በሽታውን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ሰፊ ስራዎች ሲከናወኑ ቆይተዋል። በወረርሽኙ ወቅት በአጠቃላይ ለ3 ሺህ 800 ሰዎች የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ ቫይረሱ የተገኘባቸው 14 ሰዎች ነበሩ። ከታካሚዎቹ መካከል ዘጠኙ በበሽታው ምክንያት ሕይወታቸው ሲያልፍ፣ አምስቱ ደግሞ ተገቢውን ሕክምና አግኝተው ማገገም መቻላቸው ይታወቃል። ወረርሽኙን በአጭር ጊዜ ለመቆጣጠር እንዲቻል የክትትልና ምላሽ ስርዓት ተዘርግቶ ሲሰራ መቆየቱን የገለጸው ሚኒስቴሩ በተለይም ከ4 ነጥብ 8 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ተጓዦች በመውጫና…
Read More
በማርበርግ ቫይረስ ህይወታቸው ያለፉ ሰዎች አስከሬን ለቤተሰብ አይሰጥም ተባለ

በማርበርግ ቫይረስ ህይወታቸው ያለፉ ሰዎች አስከሬን ለቤተሰብ አይሰጥም ተባለ

በሽታው በንክኪ የሚተላለፍ በመሆኑ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች አስከሬን ለቤተሰባቸው እንደማይሰጥ ተገልጿል። ህይወታቸው ካለፈ በኋላ አስከሬኑ የማይታጠብ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን፥ ደህንነቱ በተጠበቀ መንገድ የቀብር ስርዓታቸው ይፈፀማል ተብሏል። ቀብር የተፈፀመባቸው ቦታዎችም በደንብ መጠበቅ እንዳለባቸው ተገልጿል። ማህበረሰቡ የበሽታውን ከባድነት ተረድቶ ይህንን ውሳኔ መቀበል እና መተባበር አለበት ተብሏል። በሌላ በኩል ቫይረሱ በወንድ የዘር ፈሳሽ ውስጥ ለአንድ አመት ጊዜ የሚቆይ በመሆኑ ፥ ከህመሙ ያገገሙ ሰዎች ልቅ የሆነ የግብረስጋ ግንኙነት ከማድረግ መቆጠብ አለባቸው ነው የተባለው። ተገቢው ክትትል እና ህክምና ተደርጎለት የዳነ ሰው በሽታውን ማስተላለፍ አይችልም። እንደ ኮሮና ቫይረስ በአየር ይተላለፋል የሚል የተዛባ አመለካከት መኖሩ የተገለፀ ሲሆን፥ ህመሙ በአየር የማይተላለፍ ነው ተብሏል። ህመሙ በንክኪ የሚተላለፍ በመሆኑ ህመሙ…
Read More
በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከ83 ሺህ በላይ  ሰዎች በካንሰር ምክንያት ይሞታሉ ተባለ

በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከ83 ሺህ በላይ  ሰዎች በካንሰር ምክንያት ይሞታሉ ተባለ

በኢትዮጵያ  የካንሰር ታማሚዎች ወደ ጤና ተቋማት የሚሄዱት የህመሙ ደረጃ ሶስት እና አራት ከደረሰ በኋላ መሆኑ ተገልጿ። ይህንን ለማዳን ከባድ እንዲሆን የሚያደርግ መሆኑም በጤና ሚኒስቴር የሚኒስትር ዴኤታ ከፍተኛ አማካሪ የሆኑት አቶ ሌሊሳ አማኑኤል ተናግረዋል።  የካንሰር ህመም  ቀድሞ ማከም እና መከታተል ከተቻለ መዳን የሚቻል ህመም መሆኑን አማካሪው ገልጸዋል። በኢትዮጵያ የካንሰር ህመም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየበዛ መምጣቱን እና በዓመት ከ83 ሺህ በላይ የሚሆኑ ሰዎች በካንሰር በሽታ እንደሚያዙም አክለዋል። በዓለም አቀፍ ደረጃ በዓመት 19 ሚሊዮን ሰዎች በካንሰር የሚያዙ ሲሆን 10 ሚሊዮን የሚሆኑት ደግሞ ህይወታቸው እንደሚያልፍ ተነግሯል። ከእነዚህም መካካል 75 በመቶ የሚሆነው  ዝቅተኛ የሆነ የኑሮ ደረጃ ባላቸው ሀገራት ላይ የሚከሰት መሆኑ ተገልጿል ። በሌላ በኩል የህጻናት የካንሰር…
Read More
<strong>በኢትዮጵያ 22 ሚሊዮን ሴቶች የወር አበባ ንጽህና መጠበቂያ እንደማያገኙ ተገለጸ</strong>

በኢትዮጵያ 22 ሚሊዮን ሴቶች የወር አበባ ንጽህና መጠበቂያ እንደማያገኙ ተገለጸ

በኢትዮጵያ 22 ሚሊዮን ሴቶች የወር አበባ ንጽህና መጠበቂያ እንደማያገኙ ተገለጸ በኢትዮጵያ ባለፉት ጊዜያት የተከሰቱ ሰው ሰራሽ የተፈጥሮ ችግሮች የተነሳ ቁጥራቸዉ ከፍተኛ የሆኑ ዜጎች ከቀያቸው እንዲፈናቀሉ ምክንያት መሆኑ ይታወቃል። ከዚህ ጋር ተያይዞ በሚነሱ ችግሮች በከፍተኛ ሁኔታ ሰላባ የሚሆኔት ሴቶች መሆናቸውን ጥናቶች ያመላክታሉ።ይህንኑ ተከትሎ በኢትዮጵያ የወር አበባ ከሚያዩ ከ35 ሚሊዮን በላይ ሴቶች ውስጥ 22 ሚሊዮን ያህሉ የወር አበባ ንጽሕና መጠበቂያ እንደማያገኙ የአደይ የሚታጠብ ንጽሕና መጠበቂያ መሥራች ወይዘሮ ሚካል ማሞ ተናግረዋል። 22 ሚሊዮን ያህሉ ምንም አይነት ስለ ንጽህና መጠበቂያ መረጃ የማያገኙ መሆናቸውን የሚያስረዱት ሚካል ይህዉ ቁጥር በቀጣይ ሊያሻቅብ እንደሚችል ስጋታቸዉን ገልጸዋል።ይህንን አስመልክቶ የአደይ የሚታጠብ ንጽሕና መጠበቂያ ድርጅት ዘላቂ የንጽህና መጠበቂያ ምርቶችን በማምረት ላይ…
Read More