Mozambique

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ9 ቢሊዮን በላይ ዶላር ገቢ ማግኘቱን ገለጸ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ9 ቢሊዮን በላይ ዶላር ገቢ ማግኘቱን ገለጸ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በ2025/2026 በጀት ዓመት የዓለም አቀፍ ፈተናዎችንና የነዳጅ ዋጋ ጭማሪን በመቋቋም 9.1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን ገልጿል። አየር መንገዱ በዓመቱ 20.7 ሚሊዮን ደንበኞችን በማጓጓዝ የ10 በመቶ እድገት ያሳየ ሲሆን፣ የጭነት አቪየሽን አገልግሎቱም ከቀደመው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ16 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል። ​የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው በሰጡት መግለጫ፣ በበጀት ዓመቱ አራት አዳዲስ ዓለም አቀፍ መዳረሻዎችን በመጨመር አጠቃላይ የመዳረሻዎችን ቁጥር 150 ማድረሱን ገልጸዋል። በተጨማሪም የሀገር ውስጥ መዳረሻዎችን ከ22 ወደ 25 ከፍ በማድረግ የአየር መንገዱን ተደራሽነት ማስፋፋት ተችሏልም ብለዋል። የበረራ አቅምን ለማጠናከርም ዘጠኝ አዳዲስ አውሮፕላኖች በግዢና በኪራይ ወደ ሥራ የገቡ ሲሆን፣ ለኢትዮጵያ አቪየሽን ዩኒቨርሲቲ ስልጠና የሚውሉ ስምንት…
Read More