AIuniversity

የሮቦቲክ ሰርጀሪ ህክምና መስጠት የሚያስችል ማሰልጠኛ በአዲስ አበባ ተከፈተ

የሮቦቲክ ሰርጀሪ ህክምና መስጠት የሚያስችል ማሰልጠኛ በአዲስ አበባ ተከፈተ

ማሰልጠኛ ማዕከሉ የተከፈተው በቻይና እና አፍሪካ የህክምና አጋርነት አማካኝነት ሲሆን ዘመናዊ የሮቦቲክስ ሰርጀሪ ህክምናን በኢትዮጵያ እና ወደ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ለማስፋፋት ያለመእንደሆነ ተገልጿል።​በቻይና እና አፍሪካ ትብብር ለአህጉሪቱ የጤና ዘርፍ ማዘመኛ የሚሆን አዲስ የህክምና አጋርነት ፕሮግራም በአዲስ አበባ ሲልከ ሮድ ጄነራል ሆስፒታል ተመርቋል። ሲልክሮድ ሆስፒታል በቻይናዊያን ከአምስት ዓመት በፊት የተቋቋመ ዘመናዊ ሆስፒታል ነው። ​በዕለቱ የሮቦቲክስ ሰርጀሪ እና የኢንዶስኮፒክ ቴክኖሎጂ ማሰልጠኛ ማዕከላት የተከፈቱ ሲሆን፣ ኘሮግራሙ አነስተኛ ቀዶ ጥገና ቴክኖሎጂን በስፋት ለማስፋፋት ያለመ ነው። ​በስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀስላሴ የዘመናዊ ቴክኖሎጂና የሰለጠነ የሰው ኃይል አስፈላጊነትን ገልጸው፣ የቻይና ባለሙያዎች የሚያደርጉትን የዕውቀትና ክህሎት ሽግግርን አድንቀዋል። ​የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና በኢትዮጵያ የቻይና…
Read More
ኢትዮጵያ የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ዩኒቨርሲቲ ልትገነባ መሆኑ ተገለጸ

ኢትዮጵያ የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ዩኒቨርሲቲ ልትገነባ መሆኑ ተገለጸ

ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ዩኒቨርሲቲ ልትገነባ መሆኑንና ለዚህም የሚረዱ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ውስጥ እንደሚጠናቀቁ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ ''የምሁራን ሚና ለሀገር ብልፅግና'' በሚል መሪ ሃሳብ በተካሄደ ውይይት ላይ እንደተናገሩት፤ በቴክኖሎጂው ዘርፍ መሽቀዳደም የግድ ይላል ብለዋል። አሁን ላይ በዓለማችን አንድ የሰው ሠራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ ብቻ የሚገኝ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ የሚገነባው ደግሞ የዓለማችን ሁለተኛው ይሆናል ማለታቸውንም ጋዜጣ ፕላስ ዘግቧል። ዩኒቨርሲቲው በቁጥር ጥቂት ነገር ግን ከፍተኛ ብቃት ያላቸውን 1 ሺህ ተመራቂዎች ለማፍራት ያለመ መሆኑን ዐቢይ (ዶ/ር) አስረድተዋል። እንደ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለጻ፤ ለሁሉም…
Read More