Electionobservers

በ947 ምርጫ ጣቢያዎች ከጠዋቱ 12 ሰዓት በፊት ድምጽ መሰጠት መጀመሩ ተገለጸ

በ947 ምርጫ ጣቢያዎች ከጠዋቱ 12 ሰዓት በፊት ድምጽ መሰጠት መጀመሩ ተገለጸ

የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኅብረት እንደገለጸው ምልከታ ካደረገባቸው 2 ሺህ 258 ምርጫ ጣቢያዎች ውስጥ በ947 ወይም 42 በመቶዎቹ ላይ ከንጋቱ 12 ሰዓት በፊት ድምጽ መሰጠት መጀመሩን ማረጋገጡን ገልጿል፡፡ ድርጅቱ ዛሬ ግንቦት 24፣ 2018 በመካሄድ ላይ ባለው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫን አስመልክቶ ምልከታ ባደረገባቸው የምርጫ ጣቢያዎች የተስተዋሉ ክስተቶችን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ የኅብረቱ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ሳህለሥላሴ አበበ በመግለጫው ላይ እንዳሉት ከትግራይ ክልል ውጪ በቀሪዎቹ ሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች እየተካሄደ ባለው ምርጫ የግማሽ ቀን ምልከታ ሪፖርት ይፋ አድርገዋል፡፡ በዚህም የህብረቱ ታዛቢዎች ከተገኙባቸው 2 ሺህ 258 ምርጫ ጣቢያዎች መካከል በ1 ሺህ 276 ወይም 57 በመቶዎቹ ከንጋቱ 12 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ…
Read More