Bettingethiopia

የስፖርታዊ ውርርድ ቤቶች ዳግም ስራ ሊጀምሩ ነው ተባለ

የስፖርታዊ ውርርድ ቤቶች ዳግም ስራ ሊጀምሩ ነው ተባለ

በግብር ስወራ እና ሌሌች ወንጀሎች ምክንያት ታግደው የነበሩት የስፖርት ውርርድ ቤቶች ዳግም ስራ ሊጀምሩ እንደሆነ ተገልጿል። ካፒታል ጋዜጣ እንደዘገበው ከሆነ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ጥብቅ የቁጥጥር ማዕቀፍ እና ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የስፖርት ውርርድ እና ዲጂታል ሎተሪ አገልግሎቶችን በአዲስ መልክ ለማስጀመር አጠቃላይ ዝግጅቶችን እያደረገ ነው። የኢትዮጵያ መንግሥት በስፖርት ውርርድ እና በዲጂታል ሎተሪ ኢንዱስትሪ ላይ ባደረገው የኦዲት ግኝት፣ ኦፕሬተሮች ለመንግሥት መክፈል የሚገባቸውን 27.5 ቢሊዮን ብር አለመክፈላቸውን ማረጋገጡን ተከትሎ፣ ዘርፉን በቴክኖሎጂ በተደገፈ የቁጥጥር ሥርዓት ውስጥ በማስገባት በድጋሚ ለማስጀመር ዝግጅት እያደረገ ይገኛል። የኦዲት ረቂቅ መነሻ እንደሚለው፣ ፈቃድ ያላቸው የቤቲንግ ኦፕሬተሮች ከሐምሌ 2022 እስከ ታህሳስ 2025 ባለው ጊዜ ውስጥ ወደ 199 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ገንዘብ በሲስተማቸው…
Read More