12gradeexamresult

565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ ወደ ዩንቨርስቲ አላስገቡም ተባለ

565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ ወደ ዩንቨርስቲ አላስገቡም ተባለ

በዘንድሮው ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ካስፈተኑ ትምህርት ቤቶች ውስጥ 565 ያህሉ አንድም ተማሪ አለማሳለፋቸው ተገልጻል። ዘንድሮ በ2018 ብሔራዊ ፈተና የተመዘገበው ተማሪ ቁጥር 563,960 ሲሆን  550,210 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል። ከተፈተኑት ውስጥም 12 በመቶ ወይም 70 ሺህ 544 ተማሪዎች ብቻ ወደ ዩንቨርስቲ የሚያስገባቸውን ውጤት አስመዝግበዋል ተብሏል። ከተፈጥሮ ሳይንስ 16.6 በመቶ እንዲሁም ከማህበራዊ ሳንይስ 8.3 በመቶ ያህሉ ማለፋቸውን የትምህርት ሚንስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ተናግረዋል። አዲስ አበባ ካስፈትናቸው ተማሪዎች ውስጥ 32.3 በመቶዎቹ ሲያልፉ፣ ሀረሪ 22.67%፣ አፋር 15.6%፣ አማራ 15.56%፣ ድሬዳዋ 11.29፣፣ ትግራይ 11.2%፣ ኦሮሚያ 10.5 በመቶ አሳልፈዋል። ባለፉት ዓመታት ዋነኛ የግጭት እና ጦርነት ቀጠና በሆኑት በአማራ፣ ኦሮሚያ እና ትግራይ ክልል ያለፉ ተማሪዎችን ስንመለከትም በኦሮሚያ…
Read More
ከዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ውስጥ 91 በመቶዎቹ መውደቃቸው ተገለጸ

ከዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ውስጥ 91 በመቶዎቹ መውደቃቸው ተገለጸ

በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ከተፈተኑ 586 ሺህ ተማሪዎች ውስጥ ያለፉት 49 ሺህ ገደማ ህሉ ብቻ ናቸው ተብሏል። በ2017 የትምህርት ዘመን የተሰጠው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 585 ሺህ 882 ተማሪዎች መካከል 48 ሺህ 929 ማለፋቸውን የትምህርት ሚኒስትር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ የፈተና ውጤቱን አስመልክተው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለፁት ፈተና ከወሰዱ 585 ሺህ 882 ተማሪዎች መካከል 48 ሺህ 929 ከ50 በመቶ በላይ ያስመዘገቡ በመሆናቸው ወደ ዩንቨርስቲ ይገባሉ ብለዋል። ፈተናቸውን ከወሰዱ አጠቃላይ ተማሪዎች መካከል 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ካስመዘገቡ የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች 5.2 በመቶ፣ ተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ደግሞ 11.4 በመቶ መሆናቸውንም ሚኒስትሩ ጠቅሰዋል። እንደ ፕሮፌሰሩ ገለፃ በዘንድሮው ዓመት…
Read More
ከ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ውስጥ 817 ሺህ ተማሪዎች መውደቃቸው ተገለጸ

ከ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ውስጥ 817 ሺህ ተማሪዎች መውደቃቸው ተገለጸ

1ሺህ 328 ትምህርት ቤቶች ደግሞ አንድም ተማሪ እንዳላሳለፉ ተገልጿል።በ2015 የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተናን ከወሰዱ 845 ሺሕ 099 ተማሪዎች ውስጥ፤ 817 ሺሕ 838 ተማሪዎች ከ50 በመቶ በታች የሆነ ውጤት ማምጣታቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የ2015  የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል። የትምህርት ሚንስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በሰጡት መግለጫ ከአጠቃላይ 845 ሺሕ 099 ተፈታኞች ውስጥ 27 ሺሕ 267 ተማሪዎች ወይንም (ሦስት ነጥብ ኹለት በመቶ ብቻ) 50 በመቶ እና ከዛ በላይ ውጤት አምጥተዋል። በተፈጥሮ ሳይንስ ከተፈተኑ 356 ሺሕ 878 ተማሪዎች ውስጥ 19 ሺሕ 017 ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዛ በላይ ውጤት ሲመጡ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ ከተፈተኑ 488 ሺሕ 221 ተማሪዎች ውስጥ 7…
Read More