southernethiopia

በወላይታ እናት ከጎረቤቷ ጋር ያላትን የፍቅር ግንኙነት ያወቀ ህጻን በመርዝ ተገደለ

በወላይታ እናት ከጎረቤቷ ጋር ያላትን የፍቅር ግንኙነት ያወቀ ህጻን በመርዝ ተገደለ

በወላይታ እናት ከጎረቤቷ ጋር ያላትን የፍቅር ግንኙነት ያወቀ ህጻን በመርዝ ተገደለ በደቡብ ክልል ወላይታ ዞን ሶዶ ዙሪያ ወረዳ በአይጥ መርዝ የተመረዘ በሶ ለልጇ አጠጥታለች የተባለችዉ የ32 ዓመቷ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር መዋሏን ፖሊስ አስታወቀ። በዞኑ ሶዶ ዙሪያ ወረዳ ቶሚ ገረራ ቀበሌ ነዋሪ የሆነችዉ ይህች ሴት ጎረቤቷ ከሆነ አባወራ ጋር በድብቅ የፍቅር ግንኙነት ጀምራለች በሚል የሚወራዉ ወሬ ከ16 አመቱ ታዳጊ ልጇ ጆሮ ይደርሳል። ልጅም እናቱ ከጎረቤታቸው ጋር የድብቅ ፍቅር ግንኙነት መመስረቷን ተከታትሎ ካረጋገጠ በኋላ በትህትና ሲያዋራት ጥፋቷን አምና ነበር ተብሏል። ይሁንና የድብቅ ፍቅር ግንኙነቷን ለባሏ እንዳይነግርባት ስጋት የገባት ይህች እናት ልጇን መርዝ አብልታ እንደገደለች ፖሊስ ገልጿል። እንደ ደቡብ ፖሊስ ምርመራ ከሆነ ይህች…
Read More