Sahleworkzewde

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሆነው ተሾሙ

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሆነው ተሾሙ

ላለፉት ዘጠኝ ወራት በውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ሲያገለግሉ የቆዩት አምባሳደር ታዬ የኢትዮጵያ ስድስተኛው ፕሬዝዳንት ሆነዋል 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ ሁለቱ ምር ቤቶች በጋራ ባካሄዱት የመክፈቻ ስነ ስርዓትም አምባሳደር ታዬ አስጸቀስላሴ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት አድርጎ ሾሟል። የፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የሥራ ጊዜ መጠናቀቁን ተከትሎ አምባሳደር ታዬ አጽቀ ሥላሴ ፕሬዚዳንት ሆነው ተሹመዋል። አምባሳደር ፕሬዚዳንት ታዬም በምክር ቤቶቹ ፊት ቀርበው ቃለ መሃላ የፈጸሙ ሲሆን ከቀድሞዋ ፕሬዚዳንት ሣለወርቅ ዘውዴ ጋር ሥራ እርክክብ አድርገዋል፡፡ አምባሳደር ታዬ፤ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአውሮፓ መምሪያ የሥራ ክፍል ፣የምዕራብ አውሮፓ ዋና ክፍል ኃላፊ፣የኢንፎርሜሽን ተጠባባቂ ዳይሬክተር፣ስቶክሆልም የኢፌዲሪ ኤምባሲ በአማካሪነት፣በዋሽንግተን የኢፌዲሪ ኤምባሲ በአማካሪነት እንዲሁም…
Read More
ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለአንድ ዓመት ዝም ብለው መቆየታቸው ተናገሩ

ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለአንድ ዓመት ዝም ብለው መቆየታቸው ተናገሩ

ፕሬዝዳንቷ በX ወይም በቀድሞው ትዊተር ገጻቸው ላይ ባጋሩት ጽሁፍ ላይ "ዝምታ ነው መልሴ" የሚል ጽሁፍ አጋርተዋል። ለምን ዝም እንዳሉ በጽሁፋቸው ላይ ያልገለጹት ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ " እነ ጥላሁን ገሰሰ፣ ቴዲ አፍሮ፣ አሊ ቢራ ፣ማህሙድ አክመድ ... ድንቅ ድምጻዊያን መካከል ናቸው። ሲሉም አክለዋል። ፕሬዝዳንቷ የማህሙድ አህመድ ዘፈንን በሚያስታውሰው "የሰው ልጅ ሆዱ ሲከፋው ጊዜም እንደሰው ሲገፋው፣ መሄጃ መውጫ ሲጠፋው ዝምታ ብቻ ነው ተስፋው" የሚለውን ግጥምም በጽሁፋቸው ላይ ጠቅሰው አጋርተዋል። ዝምታን "ለአንድ ዓመት ሞከርኩት" ያሉት ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ምን ደርሶባቸው እንደከፋቸው፣ ለምን እንደከፋቸው እና ለምን ዝም እንዳሉ ከመጥቀስ ተቆጥበዋል። የፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት በበኩሉ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ያጋሩት ጽሁፍ የግላቸው እንጂ የጽህፈት ቤቱ እንዳልሆነ ጠቅሷል። ኢትዮ…
Read More