Paris

በፓሪስ ኦሎምፒክ የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልኡካን ቡድን አዲስ አበባ ገባ 

በፓሪስ ኦሎምፒክ የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልኡካን ቡድን አዲስ አበባ ገባ 

ለ17 ቀናት በፓሪስ የተካሄደው 33ኛው ኦሎምፒክ ትናንት ማምሻውን ተጠናቋል። በፓሪስ ኦሎምፒክ ድል ያስመዘገቡ እና የተሳተፉ የኢትዮጵያ ልኡካን ቡድን ዛሬ ማለዳ ነሀሴ 7 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ገብተዋል። የልኡካን ቡድኑ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በዛሬው እለት ከሰዓት በኋላ በብሔራዊ ቤተ-መንግስት ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ በተገኙበት ለልዑካን ቡድኑ የክብር ሽልማት፣ የማበረታቻ እና የእራት ግብዣ መርኃ-ግብር የሚካሄድ መሆኑንም ተገልጿል። ኢትዮጵያ በ33ኛው የፓሪስ ኦሊምፒክ 1 የወርቅ እና 3 የብር በአጠቃላይ 4 ሜዳሊያዎችን በመሰብሰብ ከዓለም 47ኛ ከአፍሪካ ደግሞ 4ኛ ደረጃን ይዛ ማጠናቀቋ ይታወቃል። ታምራት ቶላ በማራቶን ወርቅ፣ ጽጌ ድጉማ በሴቶች 800 ሜትር ብር፣ በሪሁ አረጋዊ በወንዶች 10 ሺህ…
Read More
ኢትዮጵያዊያን እና ኬንያዊያን አትሌቶች በፓሪስ ዳይመንድ ሊግ ደምቀው አምሽተዋል

ኢትዮጵያዊያን እና ኬንያዊያን አትሌቶች በፓሪስ ዳይመንድ ሊግ ደምቀው አምሽተዋል

የፓሪስ ዳይመንድ ሊግ ውድድር ትናንት ምሽት የተካሄደ ሲሆን ኢትዮጵያዊያን እና ኬንያዊያን አትሌቶች ድል ቀንያቸዋል። ኢትዮጵያዊው ለሜቻ  ግርማ ለ19 አመት ተይዞ የነበረውን የ3 ሺህ መሰናክል ክብረወሰን በመስበር አሸንፏል። ከውድድሩ አስቀድሞ ሪከርዱን እንደሚሰብር ሲናገር የነበረው ለሜቻ በአንድ ወር ውስጥ ሁለተኛ ክብረወሰኑ ሁኖ ተመዝግቧል ። አትሌቱ 7:51:11 በመግባት ሲያሸንፍ ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አብርሃም ስሜ8:10:73 የግሉን ምርጥ  ሰዓት በማስመዝገብ 4ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል ። ከቀናት በፊት የ1500 ሜትር የአለም ክብረ ወሰን የሰበረችው ኬኒያዊቷ ፌዝ ኪፕዮገን ለመጀመሪያ ጊዜ በተዋዳደረችበት የ5 ሺህ ሜትር ውድድር ለ8 ዓመት ተይዞ የቆየውን ክብረ ወሰን አሻሽላለች። የዚሁ ርቀት ክብረወሰን ባለቤት የሆነችው እና በውድድሩ ላይ የተሳተፈችው ለተሰንበት ግደይ ሁለተኛ ሆና አጠናቃለች። የ5 ኪሎ…
Read More