Diamondleague

ኢትዮጵያዊያን እና ኬንያዊያን አትሌቶች በፓሪስ ዳይመንድ ሊግ ደምቀው አምሽተዋል

ኢትዮጵያዊያን እና ኬንያዊያን አትሌቶች በፓሪስ ዳይመንድ ሊግ ደምቀው አምሽተዋል

የፓሪስ ዳይመንድ ሊግ ውድድር ትናንት ምሽት የተካሄደ ሲሆን ኢትዮጵያዊያን እና ኬንያዊያን አትሌቶች ድል ቀንያቸዋል። ኢትዮጵያዊው ለሜቻ  ግርማ ለ19 አመት ተይዞ የነበረውን የ3 ሺህ መሰናክል ክብረወሰን በመስበር አሸንፏል። ከውድድሩ አስቀድሞ ሪከርዱን እንደሚሰብር ሲናገር የነበረው ለሜቻ በአንድ ወር ውስጥ ሁለተኛ ክብረወሰኑ ሁኖ ተመዝግቧል ። አትሌቱ 7:51:11 በመግባት ሲያሸንፍ ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አብርሃም ስሜ8:10:73 የግሉን ምርጥ  ሰዓት በማስመዝገብ 4ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል ። ከቀናት በፊት የ1500 ሜትር የአለም ክብረ ወሰን የሰበረችው ኬኒያዊቷ ፌዝ ኪፕዮገን ለመጀመሪያ ጊዜ በተዋዳደረችበት የ5 ሺህ ሜትር ውድድር ለ8 ዓመት ተይዞ የቆየውን ክብረ ወሰን አሻሽላለች። የዚሁ ርቀት ክብረወሰን ባለቤት የሆነችው እና በውድድሩ ላይ የተሳተፈችው ለተሰንበት ግደይ ሁለተኛ ሆና አጠናቃለች። የ5 ኪሎ…
Read More