Nationalpalace

ፕሬዚዳንት ማክሮን ለይፋዊ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ ሊመጡ ነው ተባለ

ፕሬዚዳንት ማክሮን ለይፋዊ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ ሊመጡ ነው ተባለ

ፕሬዝዳንት ማክሮን በአዲስ አበባ ቆይታቸው በእድሳት ላይ ያለውን ብሔራዊ ቤተ መንግሥት ይመርቃሉ ተብሏል የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ከአምስት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ አፍሪካ ቀንድ ይመለሳሉ ተብሏል፡፡ ፕሬዝዳንቱ የፊታችን ሐሙስ ማለትም ታህሳስ 11 ቀን ጀምሮ በኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ጉብኝት እንደሚያርጉ አፍሪካን ኢንተለጀንስ ዘግቧል። በዚህ ጉብኝት ፕሬዝዳንት ማክሮን አዲስ የታደሰውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ መንግስትን ይመርቃሉ ተብሏል፡፡ ብሔራዊ ቤተ መንግስት ላለፉት 18 ወራት ሰፊ እድሳት የተደረገለት ሲሆን ከሚቀጥለው ሳምንት በኋላ ለጎብኚዎች ክፍት ሊሆን እንደሚችል ተገልጿል። ቤተ መንግሥቱ ከ1955 ጀምሮ ዓ.ም የአፄ ኃይለ ሥላሴ ቤተ መንግስት የሚል ስያሜ ተሰጥቶት የነበረ ሲሆን ላለፉት ዓመታት የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ይፋዊ መኖሪያ ሆኖ እና የመንግሥት ሥራ የሚካሄድበት ቦታ…
Read More