Keneanmarkneh

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቹ ከነዓን ማርክነህ የኦማን ክለብን ተቀላቀለ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቹ ከነዓን ማርክነህ የኦማን ክለብን ተቀላቀለ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወይም (ዋልያዎቹ) የፊት መስመር እና የመሐል ሜዳ ተጫዋች ከንአን ማርክነህ ወደ አዲስ ክለብ ለማምራት መስማማቱ ተገልጿ። ከንአን ማርከነ በአዲሱ የውድድር ዘመን ወደ ኦማን ሊግ በማቅናት አል ሸባብ ክለብ ለመጫወት ከስምምነት መድረሱ ታውቋል። ከብሔራዊ ቡድን ጨዋታ መልስ ወደ ኦማን ያቀናው ከንአን ማርክነህ በትላንትናው ዕለት የህክምና ምርመራውን በተሳካ ሁኔታ አልፏል። ከንአን ከህክምና ምርመራ በኃላ በክለቡ የሚያቆየውን የአንድ አመት ኮንትራት ሲፈራረም ክለቡ በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጎታል። ከንአን ያለፈውን የውድድር ዓመት በሊቢያ ሊግ ስኬታማ ጊዜን ሲያሳልፍ ለአል መዲና እና ሸባብ አል ጋሂር እግር ኳስ ክለቦች መጫወቱ ይታወሳል። ከንአን ማርከነ በሊቢያ ቆይታው በ14 ጨዋታዎች ስድስት ጎሎችን አስቆጥሯል። የከንአን አዲሱ ክለብ አል ሸባብ…
Read More