India

የሕንዱ ጠቅላይ ሚንስትር ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ነው

የሕንዱ ጠቅላይ ሚንስትር ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ነው

ጠቅላይ ሚንስትር ናሬንድራ ሞዲ ኢትዮጵያን ጨምሮ ሶስት ሀገራትን እንደሚጎበኙ አስታውቀዋል። እንደ ኢንዲያ ቱዴይ ዘገባ ከሆነ ጠቅላይ ሚንስትር ናሬንድራ ሞዲ ከታህሳስ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ ፣ ጆርዳን እና ኦማንን ይጎበኛሉ። ኢትዮጵያ እና ሕንድ ጥሩ ወዳጅነት ያላቸው ሲሆን ከ15 ዓመት በፊት ጠቅላይ ሚንስትር የነበሩት ሞንማሆን ሲንግ በአዲስ አበባ በተካሄደው የአፍሪካ-ሕንድ ቢዝነስ ጉባኤ ላይ ተሳትፈው መመለሳቸው ይታወሳል። ሁለቱ ሀገራት ረጅም እድሜ ያስቆጠረ የዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ያላቸው ሲሆን በመቶዎች የሚቆጠሩ የህንድ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ውስጥ ተሳትፈዋል። የብሪክስ አባል የሆኑት ኢትዮጵያ እና ሕንድ በትምህርት ፣ ጤና፣ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ዙሪያ በመተባበር ላይ ናቸው ተብሏል። ሕንድ ለበርካታ ኢትዮጵያውያን ነጻ የትምህርት እድል በስፋት ከሚሰጡ ሀገራት…
Read More
የብሪክስ መሪዎች ዓመታዊ ጉባኤ በደቡብ አፍሪካ መካሄድ ጀመረ

የብሪክስ መሪዎች ዓመታዊ ጉባኤ በደቡብ አፍሪካ መካሄድ ጀመረ

ከ15 ዓመት በፊት በብራዚል፣ ሩሲያ፣ሕንድ፣ ቻይና እና ደቡብ አፍሪካ የተመሰረተው ብሪክስ የዘንድሮውን ጉባኤ በጆሀንስበርግ በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ በዚህ የመሪዎች ጉባኤ ላይ የቻይና ፕሬዝዳንት ሺ ፒንግ፣ የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ፣ የብራዚል ፕሬዝዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ እና የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛ ተገኝተዋል፡፡ ሩሲያ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሰርጊ ላቭሮቭ የተወከለች ሲሆን ፕሬዝዳንት ፑቲን በበይነ መረብ ታግዘው ንግግር አድርገዋል፡፡ የጉባአው አዘጋጅ ደቡብ አፍሪካ ለ60 ሀገራት ግብዣ ያቀረቡ ሲሆን ሁሉም የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በጉባኤው ላይ እንዲገኙ መጋበዛቸውን ተናግረዋል፡፡ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ40 በላይ የዓለማችን ሀገራት የብሪክስ አባል ለመሆን ጥያቄ አቅርበዋል፡፡ ሳውዲ አረቢያ፣ ኢራን፣ የተባበሩት አረብ አምሬት፣ ግብጽ፣ አልጀሪያ እና ሌሎችም ሀገራት ብሪክስን ለመቀላቀል በይፋ…
Read More