Examresults

ከዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ውስጥ 91 በመቶዎቹ መውደቃቸው ተገለጸ

ከዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ውስጥ 91 በመቶዎቹ መውደቃቸው ተገለጸ

በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ከተፈተኑ 586 ሺህ ተማሪዎች ውስጥ ያለፉት 49 ሺህ ገደማ ህሉ ብቻ ናቸው ተብሏል። በ2017 የትምህርት ዘመን የተሰጠው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 585 ሺህ 882 ተማሪዎች መካከል 48 ሺህ 929 ማለፋቸውን የትምህርት ሚኒስትር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ የፈተና ውጤቱን አስመልክተው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለፁት ፈተና ከወሰዱ 585 ሺህ 882 ተማሪዎች መካከል 48 ሺህ 929 ከ50 በመቶ በላይ ያስመዘገቡ በመሆናቸው ወደ ዩንቨርስቲ ይገባሉ ብለዋል። ፈተናቸውን ከወሰዱ አጠቃላይ ተማሪዎች መካከል 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ካስመዘገቡ የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች 5.2 በመቶ፣ ተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ደግሞ 11.4 በመቶ መሆናቸውንም ሚኒስትሩ ጠቅሰዋል። እንደ ፕሮፌሰሩ ገለፃ በዘንድሮው ዓመት…
Read More
ትምህርት ሚኒስቴር የሬሚዲያል ፈተናዎችን ሰረዘ

ትምህርት ሚኒስቴር የሬሚዲያል ፈተናዎችን ሰረዘ

የትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተናን ወስደው ወደ ዩንቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያላመጡ ተማሪዎችን የሬሚዲያል ፕሮግራም በመስጠት ለይ መሆኑ ይታወሳል፡፡ እነዚህ ተማሪዎች ከትናንት ሰኔ 26 ቀን ጀምሮ የ12ኛ ክፍል ፈተናን በያሉበት ሆነው በመፈተን ላይ ናቸው፡፡ ይሁንና ሚኒስቴሩ ይህ ፈተና መሰረዙን ያስታወቀ ሲሆን ምክንያቹን ከመናገር ተቆጥቧል፡፡ በፈተና ሂደት በተፈጠሩ ችግሮች ምክንያት የትምህርት ሚኒስቴር ሰኔ 26 ቀን 2015 ዓ.ም የተሰጡት የሬሜዲያል ፕሮግራም ፈተናዎች ተሰርዘው ተማሪዎች በቀሩት የትምህርት ዓይነቶች ብቻ እንዲመዘኑ መወሰኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ እንዲሁም ቀደም ብሎ በሁሉም ሬሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ ተማሪዎች ባላቸው ተቋማት ፈተናውን በአንድ ጊዜ ለመስጠት የታቀደው ፕሮግራም ማሻሻያ እንደተደረገበትም ገልጿል፡፡ በተለይም ከ150 በላይ የሆኑና ከ200 በላይ ካምፓስ ያላቸውን…
Read More