Royaltypayment

የ”ዲጂታል ይዘት ስርቆት” እና ችላ የመባሉ አስጊ ተፅዕኖዎች

የ”ዲጂታል ይዘት ስርቆት” እና ችላ የመባሉ አስጊ ተፅዕኖዎች

በደመቀ ከበደ በኢትዮጵያ የፈጠራና የባህል ኢኮኖሚ ላይ የተጋረጠው የ"ዲጂታል ይዘት ስርቆት" እና ችላ የመባሉ አስጊ ተፅዕኖዎች በአዲስ አበባ እምብርት ውስጥ ወጣት የሙዚቃ አቀናባሪዎች የሙዚቃ ገበያውን ዓለም ሊያነቃንቁ የሚችሉ ቅኝቶችን ሲያመርቱ ይውላሉ። ፊልም ሰሪዎቻችን የኢትዮጵያን ማንነትና ነፍስ የሚዘክሩ ታሪኮችን በካሜራቸው ይስላሉ። በከተማዋ በሚገኙ የሲኒማቶግራፊ ስቱዲዮዎች እና የዲጂታል አማራጮች ውስጥም የሀገር በቀል ታሪኮችን ከዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃ ጋር ያዋሃዱ የሚዲያ ስራዎች ለመፍጠር እየታተሩ ነው። በሽሮ ሜዳ የእጅ ባለሙያዎችም የዘመናት ቅርስ የሆነውን የጋሞን ጥበብና ድንቅ ድሮችን ወደ ዘመናዊ ገበያ እያመጡ ነው። በሀገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ የሰርከስ ተሳታፊዎችና የውዝዋዜ ቡድኖች ጥንታዊ ትውፊትን ከዘመናዊ ፈጠራ ጋር አዋህደው ልምምዳቸውን ያደርጋሉ። ከሶፍትዌር አልሚዎችና ዲዛይነሮች እስከ ጸሐፍትና የሶሻል…
Read More
ኢትዮጵያ ለሙዚቀኞች የሮያሊቲ ክፍያ መክፈል ልትጀምር ነው

ኢትዮጵያ ለሙዚቀኞች የሮያሊቲ ክፍያ መክፈል ልትጀምር ነው

የሮያሊቲ ክፍያ ከመጪው ሐምሌ ወር ጀምሮ መክፈል ይጀመራል ተብሏል የሙዚቀኞች የሮያለቲ ክፍያ ከሀምሌ ወር ጀምሮ መክፈል እንደሚጀመር ተገልጿል። መገናኛ ብዙሀን ለሙዚቀኞች የሮያሊቲ ክፍያ እንዲከፍሉ የሚያስገደደው መመሪያ የፊታችን ሀምሌ 1ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ስራ ይገባል ተብሎ ይጠበቃል። የሮያሊቲ ክፍያ ረቂቅ መመሪያው የሚመለከታቸው አካላትን ባሳተፈ መንገድ ተዘጋጅቶ የቀረበ ሲሆን  ህጉን ለማስፈጸም ስልጣን የተሰጠው የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ቢበዛ ከአምስት ወር በኃላ ፀድቆ ወደ ስራ እንደሚገባ የባለስልጣኑ ዋና ዳሬክተር አቶ ወልዱ ይመሰል ተናግረዋል። በኢትዮጲያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን አማካኝነት የተሰናደው ይህ ውይይት፣ሙዚቀኞች፣ ፕሮዲውሰሮች፣ደራሲያን እና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት ተሳትፈውበታል። ውይይቱ በዋናነት በሙዚቀኞች ሮያሊቲ ክፍያ ዙሪያ ያተኮረ ሲሆን ይህንንም ተከትሎ የክፍያ ቀመር  ተዘጋጅቷል። የኢትዮጵያ የቅጅና ተዛማጅ…
Read More