MenschenfürMenschen

የሰዎች ለሰዎች ድርጅት ሶስት አዳሪ ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት ተስማ

የሰዎች ለሰዎች ድርጅት ሶስት አዳሪ ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት ተስማ

ትምህርት ሚኒስቴር ከሰዎች ለሰዎች ፋውንዴሽን ጋር የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር ከሰዎች ለሰዎች ፋውዴሽን ጋር ሦስት ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል። የስምምነት ሰንዱን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የሰዎች ለሰዎች ፋውንዴሽን ቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር ሰባስቲያን ብራንዲስ ተፈራርመዋል። በመግባቢያ ስምምነቱም ሰዎች ለሰዎች ፋውንዴሽን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ለመገንባት ካቀዳቸው 13 ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መካከል ሦስቱን የሚገነባ መሆኑ ተጠቅሷል። የልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ የሚካሄድው በሀገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው አዲስ የኢትዮጵያ ትምህርት ቤቶች ግንባታ ዲዛይን መሰረት ነው ተብሏል፡፡ የአዳሪ ትምህርት ቤቶቹ ሙሉ የግንባታ ወጪን በመሸፈን እንዲሁም ለመማር ማስተማር ሥራው…
Read More