Medicalinvestment

የኬንያው አጋካን ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ከኢትዮጵያ አቻ ተቋማት ጋር መስራት እንደሚፈልግ ገለጸ

የኬንያው አጋካን ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ከኢትዮጵያ አቻ ተቋማት ጋር መስራት እንደሚፈልግ ገለጸ

መሰረቱን እስያ ያደረገው እና ኬንያን ጨምሮ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስክ የተሰማራው አጋካን ዩንቨርስቲ ሆስፒታል በኢትዮጵያ ፍላጎት እንዳለው ገልጿል። ሆስፒታሉ በኢትዮጵያ ያሉ የጤና ኢንቨስትመንት አማራጮችን ለመጠቀም ከዩንቨርሲቲዎች እና የጤና ተቋማት ጋር ትብብር በማድረግ ላይ እንደሆነ አስታውቋል። የሆስፒታሉ ዋና ሥራ አስኪያጅ ራሺድ ካላኒ ዛሬ ነሐሴ 14 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በኢትዮጵያ ያለውን የጤና ፍላጎት መጠቀም እንደሚፈልጉ ተናግረዋል። እንደ ስራ አስኪያጁ ገለጻ ከሆነ አጋካን ዩንቨርስቲ ሆስፒታል በትብብር መስራት ከሚፈልጉ የኢትዮጵያ ጤና እና ኢንቨስትመንት ተቋማት ጋር በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ስምቶችን በማድረግ ይገኛል። ለአብነትም በጤና ባለሙያዎች ስልጠና፣ በልምድ ልውውጥ ፣ በጋራ ጥናትና ምርምር ስራዎች ከኢትዮጵያ አቻ ተቋማት ጋር የመስራት…
Read More