Yeshiwasassefa

የቀድሞው የኢዜማ ሊቀመንበር የሺዋስ አሰፋ መታሰራቸው ተሰማ

የቀድሞው የኢዜማ ሊቀመንበር የሺዋስ አሰፋ መታሰራቸው ተሰማ

ፖለቲከኛው የሺዋስ አሰፋ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉት ትናንት ግንቦት 23 ቀን 2016 ዓ.ም ምሽት አንድ ሰዓት ካዛንቺስ አካባቢ ከሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው መሆኑ ተገልጿል፡፡ የኢህአፓ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት አብርሃም ሃይማኖት ለአሻም እንዳሉት የሺዋስ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ ሦስተኛ ፖሊስ ጣቢያ እንደሚገኙ ለማወቅ ተችሏል። ይህ በእንዲህ እንዳለ የህዳር 30 ሰላማዊ ሰልፍ አስተባባሪ ውስጥ አንደኛው የሆኑት ናትናዔል መኮንን በዛሬው እለት  ከእስር ተፈቷል። የሺዋስ አሰፋ የህዳር 30 ሰላማዊ ሰልፍ አስተባባሪ ሲሆኑ ሰልፉ ከመካሄዱ ሦስት ቀናት በፊት (ህዳር 27) ከአስተባባሪዎቹ መካከል አብርሃም ሃይማኖት፣ ጊደና መድህን፣ ናትናዔል መኮንንን ጨምሮ ሌሎች ፖለቲከኞችና የህግ ባለሙያዎች በቁጥጥር ስር ሲውሉ አቶ የሺዋስ ግን አልታሰሩም ነበር። ህዳር 27 በቁጥጥር ስር…
Read More