Giftrealestate

ጊፍት ሪልስቴት ከ1200 በላይ ቤቶችን ለሽያጭ አቀረበ

ጊፍት ሪልስቴት ከ1200 በላይ ቤቶችን ለሽያጭ አቀረበ

በኢትዮጵያ የቤት ልማት ፕሮግራም ወይም ሪልኢስቴት ኢንዱስትሪ ውስጥ አንዱ የሆነው ጊፍት ሪል ስቴት በ15 በመቶ ቅናሽ ለፋሲካ በዓል የአፓርትመንትና የንግድ ሱቆችን ለሽያጭ ማቅረቡን አስታውቋል፡፡ የድርጅቱ ሽያጭ እና ማርኬቲንግ ዳይሬክተር አቶ ብርቁ ይርጋ በአዲስ አበባ ለገሀር ሳይት በተዘጋጀ ፕሮግራም ላይ እንዳሉት ጊፍት ሪል ኢስቴት ደንበኞች የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ በ2 በመቶ ቅድመ ክፍያ ብቻ ቤት መግዛት እንዲችሉ የሚያስችል ኤክስፖ ማዘጋጀቱን ገልፀዋል። የሽያጭ ኤክስፖው ከመጋቢት 19 እስከ ሚያዚያ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን 1 ሺህ 200 ቤቶች ለሽያጭ መቅረባቸውን ዳይሬክተሩ ተገልጿል። በ2005. የተመሰረተው ጊፍት ሪል ስቴት ሦስት መንደሮችን ጨርሶ ለገዢዎች አስረክቧል የተባለ ሲሆን አራተኛውን የጊፍት ሜትሮፖሊታን መንደር በለገሃር ላይ 4 ሺህ…
Read More