cholerainethiopia

በኢትዮጵያ የኮሌራ ወረርሽኝ ወደ አራት ክልሎች ተዛመተ

በኢትዮጵያ የኮሌራ ወረርሽኝ ወደ አራት ክልሎች ተዛመተ

በሳሙኤል አባተ የኮሌራ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ አራት ክልሎች መዛመቱን የጤና ሚኒስቴር ገልጿል። በደቡብ ክልል ልዩ ልዩ ዞኖች እና ወረዳዎች ደግሞ በወረርሽኙ ከተጠቁ 920 ሰዎች መካከል የ18 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገልጿል። የጤና ጥበቃ ሚንስቴርም ወረርሽኙ በተስፋፋባቸው አካባቢዎች ክትባት መስጠት ተጀምሯል። በኢትዮጵያ፣ የኮሌራ ወረርሽኝ፣ በአራት ክልሎች መዛመቱን ያስታወቀው የጤና ሚኒስቴር፣ ወረርሽኙን ለመከላከል፣ ለ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ዜጎች ክትባት እንደሚሰጥ አመልክቷል፡፡ በኢትዮጵያ አራት ክልሎች ተዛምቶ ጉዳት እያደረሰ የሚገኘው ይህ ወረርሽኝ በዐዲስ መልክ በተከሠተባቸው የደቡብ ክልል አምስት ዞኖች እና ሦስት ልዩ ወረዳዎች ተስፋፍቷል ተብሏል። የጤና ሚኒስቴር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ ወረርሽኙ፥ በአገር አቀፍ ደረጃ በአራት ክልሎች መከሠቱን አረጋግጠዋል። ወረርሽኙ ከተስፋፋባቸው ክልሎች መካከልም ኦሮሚያ፣ ደቡብ፣ ሶማሊ…
Read More
በኢትዮጵያ በኮሌራ ወረርሽኝ የ84 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ

በኢትዮጵያ በኮሌራ ወረርሽኝ የ84 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ

በኢትዮጵያ የኮሌራ ወረርሽኝ መከሰቱ ከተገለጸ ስድስት ወራት ያስቆጠረ ሲሆን የሰዎች ህይወት ማለፉን የኢትዮያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡ በዚህም ባለፉት ስድስት ወራት ብቻ ከአምስት ሺህ 500 በላይ ሰዎች በኮሌራ ወረርሽኝ መጠቃታቸውም ተገለጿል ። የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ ርዳታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት የኢትዮጵያ ቅርንጫፍ በይፋዊ የትዊተር ገጹ ባወጣው መረጃ ከነሐሴ 2014 ዓ.ም ጀምሮ ጀምሮ ከ5,500 በላይ ሰዎች ኢትዮጵያ ውስጥ በኮሌራ ተጠቅተዋል ። የኢትዮጵያ መንግሥት በበኩሉ 118 ከፍተኛ ተጠቂ አካባቢዎች የለየ ሲሆን የወረርሽኙ ተጠቂዎች የሚታከሙባቸው 41 የኮሌራ ህክምና ማዕከላት ማቋቋሙን ገልጿል። በዋናነት ችግሩ የታየባቸው አካባቢዎች የሶማሌ፤ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ሕዝቦች፤ የኦሮሚያ፤ የአፋር፤ የአማራ እና የትግራይ ክልሎች ናቸውም ብሏል ።  አጣዳፊ ተቅማጥ የሚያስከትለው የኮሌራ ወረሽኝ የሚሰራጨው…
Read More