የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ሀላፊ አቶ ግርማ የሺጥላ መገደላቸው ተገለጸ።
የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ግርማ የሺጥላ በተተኮሰባቸው ጥይት ተገድለዋል ተብሏል።
የአቶ ግርማን ግድያ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባወጡት የሀዘን መግለጫ አረጋግጠዋል።
ጠቅላይ ሚንስትሩ በሀዘን መግለጫቸው ” ሐሳብን በሐሳብ ማሸነፍ ያቃታቸው አካላት የወንድማችንን የግርማ የሺጥላን ነፍስ ነጥቀዋል” ብለዋል።
ጠቅላይ ሚንስትሩ አክለውም ” ልዩነትን በሠለጠነ መንገድ መፍታት ባህል በሆነበት ክፍለ ዘመን፣ በሐሳብ የተለየንን ሁሉ በጠመንጃ ለማሳመን መነሣት የጽንፈኝነት የመጨረሻው ጥግ ነው ” ሲሉም ገልጸዋል።
“ተወልዶ ባደገበት አካባቢ ፣ ከእኛ የተለየ ሐሳብ ማሰብ አልነበረበትም ብለው የሚያምኑ ነውጠኛ ጽንፈኞች የፈጸሙት አስነዋሪና አሰቃቂ ተግባር፣ ጽንፈኝነትን በጊዜ ታግለን ካላስወገድነው ወደ መጨራረስ እንደሚወስደን ጉልሕ ማሳያ ነው። ” ሲሉም በድርጊቱ ማዘናቸውን ጽፈዋል።
አቶ ግርማ የሺጥላ በአማራ ክልል ከሚገኙ የወረዳ አመራርነት፣ የዞን አስተዳዳሪ እና እስከ ክልል ብልጽግና ሀላፊነት ድረስ አገልግለዋል።
Buy Fentanyl Online – Pure, Affordable, and Reliable from Berlusconimarket dot come. Looking to buy Fentanyl online safely and confidently? Our premium-grade Fentanyl offers unmatched purity and potency, designed to meet your needs with both quality and affordability. Whether you’re seeking relaxation, improved sleep, or other https://berlusconimarket.com/product/fentanyl-powder/