Drandualemdagne

ታዋቂው የጉበት ስፔሻሊስት ሐኪም በባህርዳር ተገደለ

ታዋቂው የጉበት ስፔሻሊስት ሐኪም በባህርዳር ተገደለ

የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጥበበ ግዮን ግቢ ስፔሻላንስድ ሆስፒታል የቀዶ ህክምና አገልግሎት ክፍል ዳይሬክተር ዶክተር አንዷለም ዳኘ በተተኮሰባቸው ጥይት መገዳላቸውን ተገልጿል፡፡ በአማራ ክልል የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጥበበ ግዮን ግቢ ስፔሻላንስድ ሆስፒታል የቀዶ ህክምና አገልግሎት ክፍል ዳይሬክተር ዶክተር አንዷለም ዳኘ በተተኮሰባቸው ጥይት መገዳላቸውን ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል። ለደህንነታቸው ሲባል ስሜ ከመነገር ይቆይ ያሉ አንድ የዩኒቨርሲቲው ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሰራተኛ እንዳሉት “ዶክተር አንዷለም መኪናው ውስጥ በተተኮሰበት ጥይት ተመትቶ ተገኝቷል ” ሲሉ አስረድተዋል። ተኩሱ ከመጀመሩ ከ30 ደቂቃዎች በፊት በአካባቢው እንዳለፉ የገለጹት እኝሁ አካል ስለ ዶክተር አንዷለም ሲገልጹ፣ “ ከሥራ እየተመለሰ በነበረበት ወቅት ቆሸ የሚባለው ሰፈር ሲደርስ ነው ጥይት የተተኮሰበት ሲሉም…
Read More