Biniambelete

ድምጻዊ እጅጋየሁ ሽባባው እና የመቄዶኒያ መስራቹ የክብር ዶክትሬት ተሸለሙ

ድምጻዊ እጅጋየሁ ሽባባው እና የመቄዶኒያ መስራቹ የክብር ዶክትሬት ተሸለሙ

20 የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመርቀዋል። በመውጫ ፈተና ምክንያት የደበዘዘው የዘንድሮው የዩንቨርሲቲዎች ፈተና የተመራቂ ተማሪዎች ቁጥርም ቀንሷል፡፡ ተማሪዎቻቸውን ካስመረቁ ዩኒቨርስቲዎች መካከል አዲስ አበባ፣ ወለጋ፣ ደብረብርሃን፣ አርባምንጭ፣ ጅግጅጋ፣ ድሬዳዋ እና ሰመራ፣ ወልቂጤ እንዲሁም  እንጅባራ ዩኒቨርስቲዎች ዋነኞቹ ናቸው፡፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተለያየ መርሐ ግብር ያስተማራቸውን 8 ሺህ 642 ተማሪዎችን ሲያስመርቅ ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ድርጅት መስራቹ እና ለአርቲስት ደበበ እሸቱ የክብር ዶክትሬት ሰጥቷል፡፡ እንዲሁም እንጅባራ ዩኒቨርስቲ ለዝነኛዋ ሙዚቀኛ እጅጋየሁ ሽባባው የክብር ዶክትሬት ዲግሪ መስጠቱንም አስታውቋል፡፡ ድምጻዊቷ በህመም እና በስራ ምክንያት በአካል አለመገኘቷ የተገለጸ ሲሆን እናቷ በአካል ተገኝተው የክብር ድግሪውን ተቀብለዋል፡፡ ዩንቨርሲቲዎች ባልተለመደ መልኩ ባንድ ቀን ለማስመረቅ የተገደዱት ግቢዎቻቸውን ለ2015 የ12ኛ…
Read More