ታላቅ የስኮላርሺፕ ዕድል ለወጣት የፊልም ባለሞያዎች!!

የአፍሪካ ግዙፉ የመዝናኛና ስፖርት ይዘቶች አቅራቢው መልቲቾይስ አፍሪካ- ዲኤስቲቪ በየዓመቱ ለወጣት የፊልም ባለሙያዎች የ 1 ዓመት የፊልም ጥበብ ስኮላርሺፕ ይሰጣል፡፡

👉 የስኮላርሺፕ ቆይታቸውን በከፍተኛ ውጤት ለሚያጠናቅቁ ተመራቂዎች ደግሞ በኒውዮርክ፣ በሕንድ እና በደቡብ አፍሪካ የፊልም አካዳሚዎችና የፊልም ኢንዱስትሪ መንደሮች ተጨማሪ ስልጠና የሚያገኙ ይሆናል፡፡

👉 በመሆኑም ይህንን ታላቅ የመልቲቾይስ ታለንት ፋክተሪ የ2024 እ.ኤ.አ ስኮላርሺፕ ዕድል በማግኘት ኬንያ በሚገኘው የመልቲቾይስ አካዳሚ የፊልም ጥበብ ዕውቀታችሁን ማጎልበት የምትፈልጉ ዕድሜያችሁ ከ18-26 ዓመት የሆናችሁ ወጣት የፊልም ባለሙያዎች እስከ ሐምሌ 7 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ www.multichoicetalentfactory.com ላይ እንድታመለክቱ ተጋብዛችኋል፡፡

ማሳሰቢያ
አመልካቾች የእንግሊዝኛ ቋንቋ ችሎታና ጊዜው ያላለፈበት ፓስፖርት ሊኖራችሁ ይገባል!!

Miss it not!!

💥 A great opportunity to connect with the African and Global film industry!

By New admin

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *